በተጨማሪም የኤርትራ ወታደሮች አክሱም ውስጥ "ወጣቶችን በጅምላ መረሸናቸውን" እንዲሁም አድዋ እና አዲግራት ከተሞች ውስጥ ፋብሪካዎችን እንዳወደሙ እና እንደዘረፉ ለምክር ቤቱ አባላት ተናግረዋል
He also told members of the council that Eritrean soldiers 'massacred youth en masse' in Axum, and that they destroyed and looted factories in the cities of Adwa and Adigrat.