4 words
Word definitions are AI-generated and may contain mistakes. Treat them as a starting point, not a reference.
ጠቅላይ/Teqlay/
prime
adjectiveOpen
ጠቅላላ/Teqlala/
overall / general
adjectiveOpen
የጠቅላይ/yeTeqlay/
of the prime
adjectiveOpen
የክልሉ/yekllu/
of the region
nounOpen
ጠቅላይ
/Teqlay/
adjectiveprime
How to say prime in Amharic

The Amharic word for prime is ጠቅላይ, pronounced Teqlay.

Ge'ez script
ጠቅላይ
Transliteration
Teqlay
Part of speech
adjective
English meaning
prime
In context
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስለ ኤርትራ መንግሥት ያደረጉት ንግግር፤ የኢትዮጵያ መንግሥት "በኤርትራ ላይ ሊከፍት ያቀደውን የጦርነት አጀንዳ ምክንያታዊ ለማድረግ" የቀረበ ነው ሲሉ ተቹ
Eritrean Information Minister Yamen Gebremeskel criticized Prime Minister Abiy Ahmed's speech at the House of People's Representatives about the Eritrean government, saying it was an attempt to "rationalize the Ethiopian government's agenda of waging war against Eritrea."
የማነ ይህንን ያሉት፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ በትግራይ ጦርነት ወቅት የኤርትራ ወታደሮች የጅምላ ግድያን ጨምሮ የተለያዩ ግፎችን ፈጽመዋል በሚል ከወነጀሉ በኋላ ነው
Who said this? - Prime Minister Abiy, after accusing Eritrean soldiers of committing various atrocities, including mass killings, during the Tigray war, in an explanation he gave in response to questions raised by members of the House of People's Representatives.
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ግንኙነት መሻከርን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ በሁለቱ አገራት መካከል ግንኙነት ውስጥ ችግር የተፈጠረው መንግሥታቸው በቀይ ባሕር ላይ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄን በማንሳቱ "እንዳልሆነ" ተናግረዋል
Prime Minister Abiy, who mentioned the deterioration of relations between Eritrea and Ethiopia, stated that the problem in the relationship between the two countries was 'not because' his government raised the question of gaining access to a sea outlet on the Red Sea.
ዋናው ምክንያት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ላይ የባሕር በር ማግኘት አለባት ብለው በተደጋጋሚ መናገራቸው ነው
The main reason is that Prime Minister Abiy Ahmed has repeatedly said that Ethiopia must obtain a sea outlet on the Red Sea.
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለምክር ቤት አባላት ሲናገሩ፣ ኤርትራ ወታደሮቿ በትግራይ ጦርነት ወቅት ብዙ ግፍ ፈጽመዋል ብለዋል - ከጅምላ ግድያ ጀምሮ እስከ ፋብሪካ ዝርፊያ ድረስ
Speaking to members of parliament, Prime Minister Abiy said that Eritrean soldiers committed many abuses during the Tigray war - from mass killings to looting factories.